የመሰንቆ ድምጽ ይመስጠኛል። በገና ይነዝረኛል። ዋሽንት ያረጋጋኛል። በገጠር የሚኖር አያቴ ስለዋሽንት የነገረኝ ታሪክ እስካሁን ለማመን ይከብደኛል። አያቴ እንደነገረኝ፤ የእረኛን ዋሽንት ለመስማት የሚመጣ ነብር አለ አለኝ። እረኞች ድንገት ረስተውት ዋሽንት ሳይነፉ ከዋሉ፤ ነብሩ ወደሰፈር ዘልቆ ጎጆ ጣራ ላይ ይወጣና፤ የጎጆውን ክዳን ...Read more
Home/ባሕል