ክርስትና ከመግባቱ በፊት በኢትዮጵያ የአይሁድ አማኞች ይኖሩ ነበር ሲባል ምን ማለት ነው?
Share
Lost your password? Please enter your email address. You will receive a link and will create a new password via email.
Please briefly explain why you feel this question should be reported.
Please briefly explain why you feel this answer should be reported.
Please briefly explain why you feel this user should be reported.
አይሁድ እምነት ቀደምት ነው ሲባል ክርስቶስ ከመወለዱ በፊት ክርስትና የለም። የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ብቻ ናቸው ሚኖሩት።
ክርስቶስን / አዲስ ኪዳንን የተቀበሉት ክርስቲያን ተባሉ።
ክርስቲያኖች በነቢያት ዘመን በአለም ላይ እንዳሉ ታስቦ ለንጽጽር መቅረቡ አግባብ አይመስለኝም። ክርስቶስን የተቀበሉት ቀደምት ተብለው የተጠቀሱት አይሁዳዊያን ክርስቲያን ስለሚባሉ፤ አንዱን የቀደመ አንዱን የተከተለ ማድረጉ የሚያስኬድ አይመስለኝም።